ሁለንተናዊ አገልግሎት በመስጠት በመንፈስ ቅዱስ ኃይል የተለወጡና የተሞሉ ምዕመናንን ማየት፡፡
የክርስቶስ ኢየሱስን ወንጌል በመንፈስ ቅዱስ ኃይል በወንጌል ባልተዳረሱ ቦታዎች በመስበክ አጥቢያ ቤተክርስቲያንን በመትከልና አማኞችን እውነተኛ ደቀመዛሙርት በማድረግ ለሁለንተናዊ አገልግሎት ማዘጋጀት ነው፡፡
የዳኑ በመንፈስ ቅዱስ የተሞሉና እውነተኛ ደቀመዝሙር የሆኑ በርካታ ሰዎች ተጨምረው ማየት፡፡